Source: Addis Ababa University Blog

Addis Ababa University Blog በአንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017  ዓ.ም ለሁለተኛ ሰሚስተር ለድኅረ- ምረቃ ትምህርት አመልካቾች

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ (አ.አ.ዩ.) ለ2017 ዓ.ም. ለድኅረ – ምረቃ ትምህርት በቀን መርሃ ግብር ለሁለተኛ እና ለሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ መርሃ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለዚህም በዩኒቨርስቲዉ ድረ-ገጽ (www.aau.edu.et) ላይ የተመለከቱትን መስፈርቶች በማሟላት ማመልከት እንደምትችሉ ያሳስባል፡፡ የአ.አ.ዩ የድኅረ- ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) የማመልከቻ ቀናት ከህዳር 23 እስከ ታህሳስ 11 ቀን 2017 ዓ.ም፤ የድኅረ- ምረቃ

Read full article »
Est. Annual Revenue
$5.0-25M
Est. Employees
25-100
Admasu Tsegaye's photo - President of Addis Ababa University

President

Admasu Tsegaye

CEO Approval Rating

90/100

Read more